ዜና መጽሔት

ምስራቅ አፍሪቃ እጅግ ለከፋ ረሃብ አደጋ ተጋልጦአል


Listen Later

በኬንያ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ዝናቡ በመዘግየቱና በቂ ምርት ባለመኖሩ በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ ረሃብ ተጋልጠዋል። የርዳታ ድርጅቶች አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። እንደ መንግሥታቱ ድርጅት ግምት በኬንያ፣ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ሶማሊያ ወደ 13 ሚሊዮን ህዝብ በከፋ ረሃብ እየተሰቃየ ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW