ስፖርት | Deutsche Welle

ሚያዝያ 3 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የሻምፒዮንስ ሊግ የመልስ ግጥሚያዎች ነገ እና ከነገ በስትያ ይከናወናሉ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ውብ የእግር ኳስ ግጥሚያ ትናንት መሪው ማንቸስተር ሲቲ በሜዳው ከሊቨርፑል ጋር አቻ ወጥቷል።  ቸልሲ ተጋጣሚውን የግብ ጎተራ አድርጎ ጉድ ሲያደርግ፤ አርሰናል ከወራጅ ቀጣና በመጣ ቡድን ሽንፈት ገጥሞታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW