ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welle

ናይጄሪያ፤ “የክርስቲያን ዘር ማጥፋት” ወይስ የትርርክት ቀውስ?


Listen Later

በናይጄሪያ ክርስቲያኖች ላይ «የዘር ማጥፋት» ዘመቻ እየተካሄደ ነው መባሉ ሞቅ ያለ ክርክር አስነስቷል፣ ተንታኞች እንዲህ ያሉት ትርክቶች የሀገሪቱን የሰላም ግንባታ ጥረቶችን ሊያዳክሙ እና መለያየትንና አለመተማመንን ሊያባብስ ይችላሉ ሲሉ ያስጠነቅቃሉ። ትራምፕ ግን አሜሪካ ወታደራዊ እርምጃ ትወስዳለች ብለው እያስፈራሩ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche WelleBy DW