DW | Amharic - News

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የደቡብ አፍሪቃ አቻቸውን አሳጡ


Listen Later

ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኋይት ሐውስ ቢሮዋቸው ውስጥ የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳን በአደባባይ የማሳጣት ተግባር ፈጽመዋል። ቪዲዮ በማሳየት እና የኅትመት ውጤቶችንም በማጣቀስ ፕሬዝዳንት ራማፎሳንና አስተዳደራቸውን ከስሰዋል። የፕሬዝዳንቱ ክስ በገለልተኛ አካላት ማስረጃ ያልቀረበበት ነው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy