Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
May 17, 2025ፑቲን እና ዜሌንስኪ ፊት ለፊት እንዲገናኙ ሩሲያ እና ዩክሬን ሥምምነት ላይ መድረስ እንዳለባቸው ክሬምሊን ቅድመ-ሁኔታ አስቀመጠPlayየሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ፊት ለፊት ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በቱርክ በተገናኙ በማግሥቱ ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል።...moreShareView all episodesBy May 17, 2025ፑቲን እና ዜሌንስኪ ፊት ለፊት እንዲገናኙ ሩሲያ እና ዩክሬን ሥምምነት ላይ መድረስ እንዳለባቸው ክሬምሊን ቅድመ-ሁኔታ አስቀመጠPlayየሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ፊት ለፊት ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በቱርክ በተገናኙ በማግሥቱ ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል።...more
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ፊት ለፊት ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በቱርክ በተገናኙ በማግሥቱ ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል።
May 17, 2025ፑቲን እና ዜሌንስኪ ፊት ለፊት እንዲገናኙ ሩሲያ እና ዩክሬን ሥምምነት ላይ መድረስ እንዳለባቸው ክሬምሊን ቅድመ-ሁኔታ አስቀመጠPlayየሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ፊት ለፊት ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በቱርክ በተገናኙ በማግሥቱ ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል።...more
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬን አቻቸው ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ፊት ለፊት ሊገናኙ የሚችሉት ሁለቱ ሀገራት ሥምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ብቻ እንደሆነ ክሬምሊን አስታወቀ። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በቱርክ በተገናኙ በማግሥቱ ሩሲያ በሰሜናዊ ዩክሬን በምትገኘው ሱሚ በድሮን በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች ተገድለዋል።