Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
July 05, 2022ቁጣ የቀሰቀሰው በሜሊላ የአፍሪቃውያን ስደተኞች ሞት10 minutesPlayአርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።...moreShareView all episodesBy DW.COM | Deutsche WelleJuly 05, 2022ቁጣ የቀሰቀሰው በሜሊላ የአፍሪቃውያን ስደተኞች ሞት10 minutesPlayአርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።...more
አርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።
July 05, 2022ቁጣ የቀሰቀሰው በሜሊላ የአፍሪቃውያን ስደተኞች ሞት10 minutesPlayአርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።...more
አርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።