አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

ቁጣ የቀሰቀሰው በሜሊላ የአፍሪቃውያን ስደተኞች ሞት


Listen Later

አርብ ሰኔ 17 ቀን 2014 ዓም በሜሊላ በደረሰው አደጋ ቢያንስ 23 ስደተኞች ሞተዋል።የሞሮኮ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ማኅበር የሞቱት ቁጥር 27 ነው ሲል «ዎኪንግ ቦርደርስ» የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾቹን ቁጥር 37 አድርሶታል። የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት እንዳስታወቀው ደግሞ በአደጋው 76 ስደተኞች ቆስለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle