ዜና መጽሔት

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የአፍሪቃ ጉዞ አላማ


Listen Later

ፍራንሲስ ከሮም ከመነሳታቸዉ በፊት ከርዕሰ-መንበራቸዉ ቫቲካን የወጣዉ መግለጫ እንዳመለከተዉ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ሁለቱን በጦርነትና ግጭት ክፉኛ የተመሰቃቀሉ ሐገራትን የሚጎበኙት ለሰላምና ለሕዝብ ደሕንነት ለመጸለይ ነዉ። አንድ የሮማ ካቶሊካዊት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ደቡብ ሱዳንን ሲጎበኝ ያሁኑ የመጀመሪያዉ ይሆናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW