DW | Amharic - News

ሩብ ክፍለ ዘመን የደፈነው የአፍሪቃ እና የአውሮጳ ህብረት አጋርነት


Listen Later

የአውሮፓ ህብረትና ያኔ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ይባል የነበረው የሁለቱ አህጉሮች የትብርና አጋርነት ስምምነት የተፈረመው የዛሬ ሀያ አምስት አመት እ እ እ በ200 ዓም ከሚያዚያ 3 - 4፤ ካይሮ ላይ በተደረገ የመሪዎች የጋራ ጉባኤ ነው። የትብብሩ ህያ አምስተኛ አመት አመቱን ሙሉ በሁሉም አገሮች በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች እንደሚከበር ተገልጿል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy