አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

ሰሎሞን ይትባረክ የፓሪሱ «ሬስቶራንት ምኒልክ» ባለቤት


Listen Later

አቶ ሰሎሞን የምግብ ቤታቸው መታወቅና የደንበኞች ቁጥር መጨመር ቢያስደስታቸውም ሥራ እንደጀመሩ ግን እጅግ የሚያሳስባቸው ነገር ነበር ።በተለይ ፈረንሳውያንም ሆኑ ሌሎች የውጭ ዜጎች ምናልባት ምግቡ ባይስማማቸው ችግር ያስከትልብኛል የሚል ስጋት ነበራቸው። ሆኖም እስካሁን ግን መጥፎ ነገር አልሰሙም ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle