DW | Amharic - News

«ሰሚ አጣን» የሚሉት በሃድያ ዞን የሌሞ ወረዳ ነዋሪዎች


Listen Later

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፤ ሃድያ ዞን፤ ሌሞ ወረዳ በመልካም አስተዳደር እጦት የተነሳ የማኅበራዊ አገልግሎቶች መስጫ ተቋማት መዘጋታቸውን የወረዳው ነዋሪዎች ገለጹ ። ነዋሪዎቹ እንዳሉት፦ የአስተዳደራዊ የመብት ጥያቄ ያነሱ ሰዎችም በዘፈቀደ እየታሠሩ እንደሚገኙ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy