DW | Amharic - News

ስለ ግንቦት 20 የተሰጡ አስተያየቶች


Listen Later

ላለፉት 27 ዓመታት በልዩ ልዩ አገራዊ ኹነቶች ደምቆ ይከበር የነበረው ግንቦት 20 ባለፈው ዓመት በፀደቀው «የሕዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበር አዋጅ» ከብሔራዊ በዓላት ዝርዝር ውስጥ ባለመካተቱ ዛሬ መደበኛ የሥራ ቀን ሆኖ አልፏል ። በትግራይ ክልል ግን ይህ ዕለት በአደባባይ ተከብሮ ውሏል ። የባለሞያዎች አስተያየት ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy