ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ መጋቢት 9 ቀን፣ 2011 ዓ.ም


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል መሪነቱን ተስተካካይ ጨዋታ ከሚቀረው ማንቸስተር ሲቲ ተረክቧል። በሻምፒዮንስ ሊጉ የሞት ሽረት ፍልሚያ በሊቨርፑል የተቀጣው ባየር ሙይንሽን እልሁን በጀርመን ቡድንደስ ሊጋ ማይንትስ ላይ ተወጥቷል። በላሊጋው ሊዮኔል ሜሲ ሔትሪክ ሠርቶ ደጋፊዎቹን ከመቀመጫቸው በማስነሳት  አስጨብጭቧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW