ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ ሚያዝያ 1 ቀን፣ 2010 ዓ.ም


Listen Later

በተለያዩ የአውሮጳ ከተሞች ውስጥ በተደረጉ የማራቶን ሩጫ ፉክክሮች ኢትዮጵያውያንና ኬንያውያን አሸናፊ ኾነዋል። በአፍሪቃ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ቀንቶታል። ወደ ታንዛኒያ ያቀናው ወላይታ ዲቻ ግን ተሸንፏል። ሊቨርፑል ባለፈው ሣምንት በዜሮ የሸኘው ማንቸስተር ሲቲን ነገ በሜዳው ለመግጠም ያቀናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW