ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ ነሐሴ 28 ቀን፣ 2010 ዓ.ም


Listen Later

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ለአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ ጳጉሜ 4 ከሴራሊዮን ጋር ይጋጠማል፤  ከቡሩንዲ አቻው ጋር ባደረገው የወዳጅነት ጨዋታ በሜዳው አቻ ተለያይቷል። የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግና የጀርመን ቡንደስሊጋ ጨዋታዎችን ቃኝተናል። «የኢትዮጵያ ስፖርት አወቃቀርና ማኅበራት ከጀርመን ልምድ እይታ» የሚል ጽሑፍ ላይ ቃለ-መጠይቅ ይኖረናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW