ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ ሰኔ 3 ቀን፣ 2011 ዓ.ም


Listen Later

ፍሎሬንስ ጣልያን ውስጥ ኢትዮጵያዊው የጁጂትሱ ተፋላሚ አሸናፊ ኾኗል። በኔሽንስ ሊግ የፍጻሜ ፍልሚያ ፖርቹጋል ኔዘርላንድስን ድል አድርጋ ዋንጫውን አንስታለች። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በተቻለ መጠን መፍትኄ በመሻት የፕሬሚየር ሊጉን በፍጥነት ለማስጀመር እየተንቀሳቀሰ መኾኑን ገልጧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW