ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ ሰኔ 4 ቀን፣ 2010 ዓ.ም


Listen Later

በዳያመንድ ሊግ የአምስት ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ባረጋ ድል ሲቀዳጅ፤ በ1500 ሜትር ደግሞ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ጸጋዬ አሸንፋለች። ትናንት ሉሲዎቹ በሚል የሚጠሩት የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ግን ምንም ጥሩ ቢጫወት ተሸንፏል። ስለ ዓለም ዋንጫም ዝርዝር ነጥቦችን ይዘናል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW