ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ የካቲት 18 ቀን፣ 2011 ዓ.ም


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየ ርሊግ ሊቨርፑል ትናንት ኦልትራፎርድ ውስጥ የማሸነፍ እድሉን አምክኗል። ኾኖም ግን በድጋሚ መሪነቱን ተቆናጧል። የተጋጣሚው ማንቸስተር ዩናይትድ የአደራ ጊዜ አሰልጣኝ አይበገሬነታቸውን አስመስክረዋል። «የኢትዮ ቡና ስፖርት  መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ» ዛሬ በመግለጫው ከእንግዲህ ተግባሩን ማቋረጡን ይፋ አድርጓል
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW