ስፖርት | Deutsche Welle

ስፖርት፤ የካቲት 4 ቀን፣ 2011 ዓ.ም


Listen Later

በኢትዮጵያ ፕሬሚየር ሊግ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ በወላይታ ድቻ ተሸንፏል። የማንቸስተር ሲቲው ሠርጂዮ አጉዌሮ በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በተከታታይ ሄትሪክ በመሥራት ክብርወሰን ሊሰብር ተቃርቧል። ክብርወሰኑ በቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን እና የኒውካስትል አጥቂ አላን ሺረር በብቸኝነት ነበር ተይዞ የቆየው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW