DW | Amharic - News

ሶማሊላንድ ከሶማሊያ መነጠሏን ያወጀችበት 34ኛ ዓመት


Listen Later

ሶማሊላንድ ከሶማሊያ መነጠሏን ያወጀችበትና ራሷን እንደ ነጻ ሀገር የቆጠረችበት 34ኛውን "ብሔራዊ የነፃነት ቀን" ትናንት እሑድ ሀርጌሳ ላይ አክብራለች። ሶማሊያ የሉዓላዊ ግዛቷ አንድ አካል አድርጋ የምታያት ሶማሊላንድ፣ በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ልዩ ልዩ ወታደራዊ ትዕይንቶችን አቅርባለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy