DW | Amharic - News

ሦስተኛው የአውሮጳ ኅብረትና አፍሪቃ አገሮች የሚኒስትሮች ስብሰባ


Listen Later

ሦስተኛው የአውሮጳ ኅብረትና የአፍሪቃ ኅብረት አባል አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባ ትናንት ቤልጂየም ብራስልስ ከተማ ውስጥ ተካሂዶ ውሳኔ በማሳለፍና የጋራ መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል። በስብሰባው 50 ሚኒስትሮችን ጨምሮ ከ70 በላይ ልኡካን የተሳተፉ መሆኑ ታውቋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy