ዜና መጽሔት

ታህሳስ 16 ቀን 2017 የዜና መፅሔት


Listen Later

የዜና መጽሔት፤
የአቶ ክርስትያን ታደለና ዮሐንስ ቧያሌው ከቃሊቲ ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መዛወርን የሚመለከተውን ዘገባ በማስቀደም፤
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የጊቤ ወረዳ 12 ቀበሌዎች ጥያቄና ያስከተለው የአገልግሎት መስተጓጎል፤ የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክርቤት ቅሬታ እንዲሁም አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኦሮሚያ ክልልን አጀንዳ አሰባሰብ ማጠናቀቁን የሚመለከቱ ዘገባዎችንም ይዟል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW