ስፖርት | Deutsche Welle

ታላቁ የአፍሪቃ ሩጫ በአሌክሳንደሪያ፤ቨርጂኒያ


Listen Later

ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካኼዱ የተለያዩ በጎ አድራጎት ስራዎች ገቢ ማሰባሰብን አላማው ያደረገ፣ ስድስተኛው ታላቁ አፍሪቃ ሩጫ አሌክሳንደሪያ ቨርጂኒያ ውስጥ ተካሄደ። የውድድሩ ዋና አዘጋጅ ዶክተር ጋሻው አብዛ፣ ዝግጅቱ በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያንን በማቀራረብ ረገድ ጉልዕ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW