ዜና መጽሔት

ኢትዮጵያ በስብዓዊ መብት ቀውስ ላይ ነች መባሉ


Listen Later

የፕሮፊሰር መስፍን ወልደ ማሪያም መታሰቢያ ፈውንዴሽን ባዘጋጀው ጉባዔ «ኢትዮጵያ በስብዓዊ መብት ቀውስ ላይ ነው ያለችው» ተባለ። በጉባኤዉ የፖለቲካ ችግርና ልዩነትን በሰለጠነ መንገድ በሰላምና በንግግር ለመፍታት አቅምና ሞራል ያጡ ፖለቲከኞች በሚፈጥሩት ችግር አሁንም በየአካባቢው ጦርነት እየተካሄደ ሰው እየሞተና ህዝቦች እየተቸገሩ ነዉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW