ከኤኮኖሚው ዓለም

ኢትዮጵያ ለካፒታል ገበያ አገልግሎት አቅራቢዎች ፈቃድ መስጠት ልትጀምር ነው


Listen Later

ኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት ሥራ ይጀምራል ተብሎ በሚጠበቀው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ለሚያቀርቡ ድርጅቶች ፈቃድ ለመስጠት የምታደርገውን ዝግጅት እያጠናቀቀች ነው። የኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲስ ኤክስቼንጅ ሥራ ለመጀመር የኢንቨስትመንት ባንኮችን ጨምሮ አስራ አምስት ዓይነት የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ይፈልጋል። እንደ ዋትስአፕ እና ቴሌግራም በመሳሰሉ መንገዶች የአክሲዮን ድርሻዎች በማሻሻጥ ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን አዲስ ፈቃድ መውሰድ አለባቸው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW