ስፖርት | Deutsche Welle

ኢትዮጵያውያን ያሸነፉባቸው የዳይመንድ ሊግ ውድድሮች እና የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ፍጻሜ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል የተጎናጸፉባቸው የዳይመንድ ሊግ እና ሌሎች የአትሌቲክስ ውድድሮች በተለያዩ ሀገራት ተከናውነዋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሲጠበቅ የነበረውን የፓሪስ ኦሎምፒክ ተሳታፊ የማራቶን ቡድኑን ይፋ አድርጓል ። ማንችስተር ሲቲ ለአራተኛ ተከታታይ ዓመት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ሆኗል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW