ዜና መጽሔት

ጥንቃቄ፤ ጉንፋን መሳይ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ


Listen Later

ሰሞኑን አዲስ አበባን ጨምሮ በበርካታ የአገሪቱ አከባቢዎች የኮቪድ ምልክት ባለው ኩንፋን መሰል ወረርሽኝ መጠቃታቸውን ህብረተሰቡ እየገለጸ ነው፡፡ አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡት ነዋሪዎች በተለይም ለሦስት ቀናት ያህል እጅግ የሚያዳክመው ወረርሽኙ በርካቶች ላይ ተዛምቷል፡፡ ኮሮና እንዳይሆን እንጠንቀቅ!
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW