ስፖርት | Deutsche Welle

ጥር 23 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

እጅግ ከፍተኛ የማሸነፍ እልህ በታየበት የአፍሪቃ ዋንጫ እግር ኳስ ግጥሚያ ትናንት ግብፅ ሞሮኮን እንዲሁም ሴኔጋል ኤኳቶሪያል ጊኒን አሸንፈው ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል። ኮሮና ክትባት ጉዳይ የኤርትራ ብርቱ የብስክሌት ጋላቢዎችን ከርዋንዳው የዘንድሮ ፉክክር ውጪ አድርጓቸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW