ስፖርት | Deutsche Welle

ጥር 30 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

33ኛውን የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ልዩ ብቃታቸውን ያስመሰከሩት ሴኔጋሎች ለመጀመሪያ ጊዜ በእጃቸው አስገብተዋል። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ለሊቨርፑል በአጥቂ መስመር የሚሰለፈው ሳዲዮ ማኔ ነበር የማሸነፊያዋን የመጨረሻ የመለያ ምት የመታው። ሌላኛው የሊቨርፑል አጥቂ ሞሐመድ ሳላኅ በእንባ ተውጦ አምሽቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW