ዜና መጽሔት

ወልቂጤን ጨምሮ በጉራጌ ዞን ከተሞች የሥራ ማቆም አድማ


Listen Later

በስድስቱ ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ለሕዝበ ውሳኔ ድምጽ ሲሰጥ። በዚያው በደቡብ ክልል የሚገኘው የጉራጌ ዞን ከተሞች በአንጻሩ የሥራ ማቆም አድማ ተደርጓል።ለአራተኛ ግዜ የሚደረገውን አድማ አስተባብራችዋል ቅስቀሳ አድርጋችዋል የተባሉ ወጣቶች በመንግስት አካላት ድብደባ እና እስራት እየደረሰባቸው ነው ተብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW