ስፖርት | Deutsche Welle

የ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ፍጻሜ እና ኢትዮጵያ


Listen Later

በበርካታ ሁነቶች የተሞላው እና 329 ውድድሮችን ለ16 ቀናት ያስተናገደው 33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ትናንት እሁድ ምሽት በድምቀት ተጠናቋል።
በአትሌቲክስ እና የዉሃ ዋና 34 አትሌቶችን በቀጥታ በውድድሩ ላይ ያሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ብሔራዊ ቡድን በአንድ ወርቅ እና ሶስት ብር በአጠቃላይ አራት ሜዳሊያዎች ከዓለም 47ኛ ደረጃ ይዞ አጠናቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW