DW Amharic --ባለፈው መስከረም ሽቱትጋርት ጀርመን ከተማ በተካሄደ የኤርትራውያን ድግስ ላይ ከተነሳው ብጥብጥ ጋር ተሳታፊ ነው የተባለ አንድ የ28 ዓመት ወጣት ሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ተፈረደበት። --ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት (ICJ) እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ደቡባዊ ክፍል በምትገኘዉ ራፋህ ከተማ የምታካሂደዉን ወታደራዊ ጥቃት “በአስቸኳይ እንድታቆም ጠየቀ። --ኤል ኒኞየአየር ለዉጥ በዚህ ዓመት በምሥራቅ አፍሪቃ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በገደለው የጎርፍ መጥለቅለቅ ላይ "ምንም ዓይነት ተጽዕኖ" እንደሌለው አንድ የሳይንስ ሊቃውንት ቡድን ዛሬ ይፋ ባደረገዉ ጥናት አስታወቀ።