የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ግንቦት 16 ቀን 2016 ዓ.ም አርብ


Listen Later

DW Amharic --ባለፈው መስከረም ሽቱትጋርት ጀርመን ከተማ በተካሄደ የኤርትራውያን ድግስ ላይ ከተነሳው ብጥብጥ ጋር ተሳታፊ ነው የተባለ አንድ የ28 ዓመት ወጣት ሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ተፈረደበት። --ዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት (ICJ) እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ደቡባዊ ክፍል በምትገኘዉ ራፋህ ከተማ የምታካሂደዉን ወታደራዊ ጥቃት “በአስቸኳይ እንድታቆም ጠየቀ። --ኤል ኒኞየአየር ለዉጥ በዚህ ዓመት በምሥራቅ አፍሪቃ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን በገደለው የጎርፍ መጥለቅለቅ ላይ "ምንም ዓይነት ተጽዕኖ" እንደሌለው አንድ የሳይንስ ሊቃውንት ቡድን ዛሬ ይፋ ባደረገዉ ጥናት አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW