የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ግንቦት 27 ቀን 2016 ዓ.ም ማክሰኞ


Listen Later

DW Amharic
--ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ 1 ቢሊዮን ዶላር ለመበደር የሚያስችላት ዉል ተፈራረመች። ዛሬ በተጀመረዉ የደቡብ ኮሪያና የአፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ ላይ 30 መሪዎችን ጨምሮ የ48 የአፍሪቃ ሐገራት ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።
--ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችዉን የወደብና ዕዉቅና የመስጠት የመግባቢያ ስምምነት ካልሰረዘች ሶማሊያ የሠፈሩ የኢትዮጵያ ወታደሮችን ከሀገሯ እንደምታስወጣ ሞቃዲሾ አስታወቀች።
--በደቡባዊ ጀርመን ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ መድረሱን ተከትሎ፤ ከድንገተኛ ጎርፍ ከለላ ለማግኘት እና ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ እንዲያስችል ወጪያቸዉን እንዲያሳድጉ ጥሪ ቀረበ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW