የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 29 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ


Listen Later

-የባንግላዴሽ የጠ/ሚ ሼክ ሃሲና በህዝባዊ ትግል ከስልጣን ለቀቁ። የ 76 ዓመትዋ ሃሲና፤ ምናልባትም ወደ ህንድ ሳይሰደዱ አልቀረም። -በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ በመሬት ናዳ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በአደጋዉ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ሳይጨምር አይቀርም።-የደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ ጆሃንስበርግ ዉስጥ ታፍነዉ ተይዘዉ የነበሩ 90 ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን ነፃ አስለቀቀ። ፍልሰተኞቹን ያፈኑት ሁለት የሰዎች አዘዋዋሪ ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል።-ማሊ ከዩክሬይን ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋረጠች። የማሊ ዩክሪን አማፅያኑ ባደረሱት ጥቃት እጇ አለት በሚል ነዉ። ዩክሬይን የማሊ እርምጃን ኮንናዋለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW