የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ሐምሌ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ሐሙስ


Listen Later

አርስተ ዜና፤
--የዩክሬይኑ ፕሬዚዳንት ዜሌንስኪ ሩስያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችንና ሚሳኤሎችን ትናንት ወደ ኪይቭ ዩክሬን ካስወነጨፈ በኋላ ሩስያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቁ።--በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሳላማጎ ወረዳ ሦስት ሰዎች በአፈር ናዳ ተቀብረው ሕይወት አለፈ፡፡
--የኬንያዉ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ «ስርዓት አልበኝነት» በቸልታ አይታለፍም ሲሉ ዝምታቸውን ሰበሩ። የሰዎችን ንብረት የሚያቃጥል እግሩ ላይ በጥይት ይመታል ፤ ህመሙ ሲያገግም ፍርድ ቤት እንደሚቆም ተናግረዋል።--የፍልስጤሙ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን ሃማስ አስር የእስራኤል ታጋቾችን ለመልቀቅ መስማማቱ ተሰማ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW