የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ካቲት 18 ቀን፣ 2016 ዓ.ም ሰኞ


Listen Later

አርስተ፤ ዜና
«የኢትዮጵያ መንግሥት በሃይማኖት ተቋማት እና አባቶች ላይ የሚደርሰውን "በደል እና የግፍ ግድያ" እንዲያስቆም ለተቋማቱም ጥበቃ እንዲያደርግላቸው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ ጠየቀ። ለአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ስብሰባን ለመዘገብ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ የነበረ አንድ ፈረንሳዊ ጋዜጠኛ መታሰሩን ተሰማ። ጋዜጠኛዉ የታሰረዉ አንድ የኦነግ ቃል አቀባይን ሲጠይቅ ነዉ ተብሏል። በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተዉ ከፍተኛ በድርቅ በክልሉ የሚኖረዉን ህዝብ እየፈተነዉ። ሁለት ዓመት ባስቆጠረው የሩሲያና የዩክሬን ጦርነት በአጠቃላይ 31 ሺህ ወታደሮች እንደተገደሉባት የዩክሬን ፕሬዚዳንት አስታወቁ።»
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW