የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ መጋቢት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ሃሙስ


Listen Later

አርስተ ዜና
-የዩክሬን ፕሬዚዳንት የሰሜን ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት /ኔቶ/ የአገራቸው ምርጥ የደህንነት ዋስትና ነው ሲሉ ተናገሩ። ዜሌንስኪ ዩናይትድ ስቴትስ ግን ይህን ለመቀላቀል እና ለዩክሬን ለመቆም "ዝግጁ አይደለችም" ብለዋል።
-የኢትዮጵያ መንግስት በተደጋጋሚ የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነትን እየጣሰ ነው ሲል ህወሓት ከሰሰ። በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው ህወሓት በመግለጫዉ የጊዚያዊ አስተዳደርን በተመለከተ “የተናጠል” ውሳኔ ማስተላለፍ አይቻልም ሲል ትላንት ጠ/ሚ አብይ ለትግራይ ህዝብ ያስተላለፉትን የፕሬዚደንት ጥቆማ ጥሪ ተችቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW