የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ መጋቢት 2 ቀን 2016 ዓ.ም ሰኞ


Listen Later

--የአፍሪቃ ሕብረት በኢትዮጵያ መንግሥትና በህወሓት መካከል ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የተፈረመውን የፕሪቶሪያ ስምምነት አፈፃፀም ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ መገምገም ጀመረ።
የተመድት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ዛሬ የጀመረዉን የረመዳን ጾምን በማስመልከት በእስራኤል-ሀማስ መካከል ጋዛ ሰርጥ ዉስጥ የሚካሄደዉ ጦርነት ብሎም የሱዳኑ ግጭት እንዲቆምና እርቅ እንዲወርድ ጥሪ አስተላለፉ።
--በዓለማችን በጦር መሳርያ ንግድ ቀዳሚዋ የሆነችዉ ዩናይትድ ስቴትስ ዘንድሮም ቀዳሚዉን ስፍራ መቀጠልዋን ዓለም አቀፍ የሰላም ምርምር ተቋም አመለከተ። ሁለተኛዋ አገር ፈረንሳይ ነች ተብሏል። ሩስያ ወደ ሦስተኛ ደረጃ ዝቅ ማለትዋም ተመልክቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW