የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፦ መጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም.


Listen Later

የመጋቢት 20 ቀን 2016 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ለስምንት ወራት በእሥር ላይ የቆዩት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለ እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ዮሐንስ ቧያለው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።
ደቡብ ሱዳን በጎረቤት ሱዳን በሚካሄደው ጦርነት ምክንያት ዋነኛው የነዳጅ ዘይት ማስተላለፊያ መስመር መዘጋት የኤኮኖሚና የፖለቲካ ቀውስ እንዳያስከትልባት አስግቷል።
ሩስያ ትናንት ለሊቱን ዩክሬን በሚገኙ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ሰበብ በሦስት ግዛቶች የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጡን ዩክሬን አስታወቀች ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW