የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ መጋቢት 30 ቀን 2017 ዓ.ም


Listen Later

አርስተ ዜና
--ጄኔራል ታደሰ ወረደ፤ አቶ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሆነዉ ተሾሙ። ተሰናባቹ አቶ ጌታቸዉ ረዳ በበኩላቸዉ፤የሁለት ዓመት የጊዜያዊ መስተዳድር ሀላፊነቴን በይፋ አስረክቤያለሁ። የትግራይ ህዝብ ላሳየኝ ክብርና ድጋፍ ላቅ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ ብለዋል።--ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን የኒውክሌር ድርድር ለመጀመር እቅድ እንደያዙ ገለጹ።--ቻይና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና ወደ አሜሪካ በሚገቡ ሸቀጦች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል ያቀረቡትን ዛቻ ጭቆና ስትል አጣጣለች። ይህን የጭቆና እርምጃንም እስከመጨረሻዉ እዋጋለሁ ስትል ቻይና ዝታለች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW