የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፦ መጋቢት 6ቀን 2016 ዓ.ም.


Listen Later

የመጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የቀድሞ የሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር አብዲ መሐመድ ዑመር እና የቀድሞ የሜቴክ የበላይ ሃላፊ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከእስር ተለቀቁ ።
አሸባብ መቅዲሾ ውስጥ በሚገኘው «ሳይ» በተባለው በዚሁ ሆቴል ላይ ትናንት ምሽት በደረሰው ጥቃት የአሸባብ ሚሊሽያዎችን ጨምሮ ቢያንስ ስምነት ሰዎች ተገደሉ። 18 ሰላማዊ ሰዎችና 9 ወታደሮች ቆስሉ።
በሩስያ ለሦስት ቀናት የሚካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዛሬ ተጀምሯል። ምርጫው ሩስያ ከዩክሬን በገነጠለቻቸው ግዛቶችም ጭምር እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል። የ71 ዓመቱ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአምስተኛ የስልጣን ዘመን ነው የሚወዳደሩት።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW