አርስተ ዜና፤
--የኢትዮጵያ መንግሥት የሲቪል ማህበረሰብ ቡድናትን የሚመራዉን ቦርድ መዋቅር ለመቀየር አቅዷል መባሉን ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት« አምነስቲ ኢንተርናሽናል» አጥብቆ ተቃወመ። ድርጅቱ እንደሚለዉ ይህ ለዉጥ ስራ ላይ ከዋለ «መዋቅራዊ ነጻነትን የሚገፍ፤ እና ሙሉ በሙሉ፤ የተጠያቂነትን በር የሚዘጋ ነዉ። --በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ለዉይይት ለመገናኘት እቅድ መያዛቸዉ ተሰማ።
ሙሉዉን ዜና ማስፈንጠርያዉን በመጫን ይከታተሉ!