የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ነሐሴ 16 ቀን 2017 አርብ


Listen Later

አርስተ ዜና፦
--እስራኤል ትናንት ሃሙስ በጋዛ ከተማ አዲስ የምድር ጦር ጥቃት ሰነዘረች። ጥቃቱ ትልቁ የጋዛ ከተማን ለመቆጣጠር የመጀመሪያ ምዕራፍ ነዉ ተብሏል።--የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር የሀገሪቱን የፋይናንስ ሚንስትር ከስልጣን አሰናበቱ።--ኢትዮጵያ ውስጥ ጦርነት ግጭትና ኃይል የቀላቀለ ውጊያ እንዲቆም የሚጠይቅ ጉባኤ ሊካሄድ መሆኑን የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት አስታወቀ።--በኒው ዮርክ የሚገኝ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በድርጅታቸው ላይ የተጣለውን 500 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ቅጣት ውድቅ አደረገ። ትራምፕ የፍርድ ቤቱን እርምጃ ድል ብለዉታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW