የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ሐሙስ


Listen Later

አርስተ ዜና፤
--የኢትዮጵያ የገነባችዉ አጨቃጫቂ ያሉት ግዙፍ የሕዳሴ ግድብ ቀጣይነት ያለው "የመረጋጋት ስጋት" መሆኑን ግብፅና ሱዳን አስታወቁ። ሁለቱ ሃገራት፤ ኢትዮጵያ ከሃገራቱ ጋር ትብብርን ለመመስረት ፖሊሲዋን ማስተካከል ያስፈልጋታል ብለዋል።--1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጅድ እና በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በሚገኙ መስጂዶች በድምቀት ተከበረ።--በሰሜናዊ ሕንድ በተከሰተ የማያቋርጥ ዝናብ ምክንያት የዕለት ተዕለት ሕይወት መስተጓጎሉ ተሰማ።--በአፍጋኒስታን የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ 2,200 በላይ ሰዎችን ሕይወት አጠፋ። የሟቾች ቁጥር በእጥፍ ሊጨምር ይችላል ተብሏል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW