የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ማክሰኞ


Listen Later

አርስተ ዜና፤
--ኤርትራዉያን ስልታዊ የመብት ጥሰት እየደረሰባቸዉ መሆኑን የመንግሥታቱ ድርጅት አጋለጠ።
--በእስራኤል የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ በሀገሪቱ የሚገኙ የቻይና ዜጎች በሙሉ እስራኤልን በድንበር በኩል አቋርጠው እንዲወጡ አሳሰበ። በሌላ በኩል እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደዉ ጥቃት በመቀጠሉ ጋና ዜጎቿን ከኢራን ማስወጣት ጀመረች።
--ቡድን ሰባት በመባል የሚታወቁት ሰባቱ የበለፀጉት ሀገራት መሪዎች ትናንት ካናዳ ላይ የጀመሩትን ጉባኤ ዛሬ ለሁለተኛ ቀን እንደቀጠሉ ነዉ።--ፕሬዚዳንት ትራምፕ በበኩላቸዉ በመካከለኛዉ ምስራቅ ቀዉስን ተከትሎ አቋርጠዉ ወደ አገራቸዉ ተመልሰዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW