የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ሰኔ 27 ቀን 2017 ዓ.ም አርብ


Listen Later

አርስተ ዜና፤
--ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከሩስያዉ ፕሬዚዳንት ጋር በስልክ ከተነጋገሩ በኋላ "ፑቲን ከዩክሪን ጋር የጀመረዉን ጦርነት የማቆም ፍላጎት የለዉም አሉ"። ሩሲያ 550 ድሮን እና ሚሳኤሎችን ተጠቅማ ዩክሬይን ላይ ከፍተኛ የተባለ ድብደባ ፈጽማለች።
--የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ በህዳሴ ግድብ ምረቃ ላይ የሱዳን፣ የግብፅና የሌሎች የዓባይ ተፋሰስ ሐገራት መሪዎች እንዲገኙ ያቀረቡትን ግብዣ ግብፅ ዉድቅ አደረገችዉ።
--የፍልስጤሙ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን ሃማስ ከእስራኤል ጋር ጋዛ ላይ የሚያካሂደዉን ጦርነት በተመለከተ አንድ የስምምነት ሐሳብ ላይ ለመድረስ ከሌሎች የፍልስጤም ቡድኖች ጋር ውይይት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW