የዓለም ዜና

የዓለም ዜና ታህሳስ 3 ቀን 2028 አርብ


Listen Later

-ዶይቸ ቬለ (DW) ሁለት ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን በቋሚነት መታገዳቸውን አጥብቆ ተቃወመ። ሰባቱ ጋዜጠኞች ስራቸዉን ቀጥለዋል።
-ኢትዮጵያና ኤርትራ አንዳቸው የሌላውን የግዛት አንድነት እንዲያከብሩ የተመድ አሳሰበ። በሁለቱ ሀገራት መካከል“እንደገና የተቀሰቀሰዉ አዲስ ውጥረት” እንዳሳሰበውም ገልጿል። በሌላ በኩል ኤርትራ እራስዋን ከኢጋድ አባልነት አገደች።-የትራምፕ አስተዳደር በዩናይትድ ስቴትስ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ህጋዊ መኖርያ ፈቃድን በግዚያዊነት ማገዱን አስታወቀ።-ጀርመን በሰሜን ኢትዮጵያን ለሰላም ግንባታ፣ ለማረጋጋት እና ለግጭት መከላከል ጥረቶች የሚውል ተጨማሪ የ5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW