--ባለፉት 8 ቀናት በጎጃም ቀጠና የነበረው የእንቅስቃሴ ገደብ መነሳቱን የአማራ ፋኖ በጎጃም አስታወቀ። የአማራ ፋኖ በጎጃም የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክትል ኃላፊ እንደሆኑ የገለፁልን ዮሐንስ ዓለማየሁ ባለፉት 8 ቀናት በጎጃም ቀጠና አንዳንድ አካባቢዎች በተደርጉ ውጊያዎች ህብረተሰቡ በመንግድ ሊገጥመው የሚችለውን ሞትና እንግልት ለማስወገድ የመንገድና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ገደብ ተጥሎ መቆየቱን ተናግረዋል።
-- የቱርኩ ፕሬዚዳንት ራቺብ ታይብ ኤርዶጋን በቅርቡ ኢትዮጵያን እና ሶማልያን እንደሚጎበኙ ተነገረ።--የሶርያዉ ባሽር አልአሳድ ከሶሪያ አቅጄ አልወጣሁም ለመዉጣትም እቅድ አልነበረኝም፤ የወጣሁት በሩስያ ነዉ አሉ።