የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም ሃሙስ


Listen Later

አርስተ ዜና፤
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጾታቸዉን የቀየሩ አትሌቶች፤ በሴቶች የስፖርት ዘርፍ ላይ እንዳይሳተፉ የሚያግድ ትዕዛዝ አስተላለፉ። ትራምፕ እርምጃው "በሴቶች ስፖርት ላይ የሚደረገውን ጦርነት" የሚያበቃ ሲሉ ማድነቃቸዉም ተዘግቧል። -የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው እንዲወጡ የሚያስችል እቅድ እንዲያዘጋጅ ለጦር ኃይሉ ኃላፊነት መስጠታቸዉ ተመለከተ። የአሜሪካዉ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፍልስጤም ጋዛ ጉዳይ ማወዛገባቸዉን እንደቀጠሉ ነዉ። ትራምፕ በጋዛ ሰርጥ የእስራኤል እና የሃማዝ ጦርነት ሲጠናቀቅ እስራኤል ጋዛን ለአሜሪካ አሳልፋ ትሰጣለች ማለታቸዉ ተሰምቷል። ሙሉዉን ዜና ያድምጡ!
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW