የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 09 ቀን 2017 ዓ.ም


Listen Later

DW Amharic አርስተ ዜና፤
--የቡድን 20 አገሮች የሁለት ቀናት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ብራዚል ሬዮዴጄኔሮ ላይ ጀመረ። 19 በእንዱስትሪ የበለጽጉ እና ያደጉ የዓለም አገሮች እንዲሁም የአውሮጳ ህብረትን ያካተተዉ የቡድን 20 ጉባዔን ለመሳተፍ ሀገራት መሪዎች ከፍተኛ ልዑካኖቻቸዉን አስከትለዉ በጉባኤዉ ለመሳተፍ ሬዮዴጄኔሮ ገብተዋል።
--የቀድሞ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ በቀጠሮያቸው መሰረት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ቀረቡ።
--የሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይላት በጦርነቱ ለተፈፀመዉ ሰብዓዊ ጥሰት ኃላፊነት እንደማይወስዱ ገለፁ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW