የዓለም ዜና

የዓለም ዜና፤ ኅዳር 13 ቀን 2017 ዓ.ም


Listen Later

አርስተ ዜና፤
--በአዘርባጃን ባኩ እየተካሄደ ባለዉ የመጨረሻ ቀን የአየር ንብረት ጉባዔ ሁለተኛው የዕቅድ ስምምነት ለመጀመሪያ ጊዜ ወሳኝ የአየር ንብረት የፋይናንስ ግብ ማሳያ ቁጥር ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።--እስራኤል እና አጋሮችዋ ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ የእስር ማዘዣ እንዲሰጥ መወሰኑን አወገዙ። በሌላ በኩል ቱርክና የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች እርምጃውን በደስታ ተቀብለውታል።--የሃድያ ዞን ፖሊስ በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ አንድ ከፍተኛ የዞን ባለሥልጣንን፤ ሆን ብለው ከማረሚያ ቤት አስምልጠዋል ያላቸውን፤ አምስት የፖሊስ አባላትን አሠረ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW